×

Warning

JUser: :_load: Unable to load user with ID: 42
Sunday, 13 November 2011 21:50

ሥራ ሥራ፣ ኢትዮጵያ የዳቦ ቅርጫት ትሆናለች Featured

Rate this item
(0 votes)

የመጽሐፍ ግምገማ

ሥራ ሥራ፣ ኢትዮጵያ የዳቦ ቅርጫት ትሆናለች

ደራሲ፦ ደመወዝ አበበ

የታተመበት ሥፍራ፦ አዲስ አበባ

የታተመበት ዘመን፦ 2002 ዓ.ም.

አታሚ፦ አልተጠቀሰም

የገጽ ብዛት፦ 210


“ሥራ ሥራ” የሥራን ክቡርነት ለማስረዳትና በአንጻሩ የስንፍናን ባህል ቀርፎ በአገር መኩራራትን ለማዳበር ታስቦ የተጻፈ መጽሐፍ ነው [“ሥራ … ሥራ … በአገርህም ኩራ” እንዲል]። መጽሐፉ በ17 [አጫጭር] ምዕራፎች ተከፋፍሏል። ኢትዮጵያን የዳቦ ቅርጫት እንዳትሆን የተጋረጡባትን ምክንያቶች ይዘረዝራል። የተሳሳተ ሃይማኖታዊ አስተምህሮ፣ ባቋራጭ መክበር፣ ሥራን መናቅ፣ ራስን መካብ ዋነኞቹ ምክንያቶች ናቸው ይላል። ደራሲው ይህን መጽሐፍ ሲጽፍ የሌሎች አስተዋጽኦ እንዳለበት በመግለጽ አንባቢውን ለማደፋፈር ሞክሯል።

ደራሲው ገጠመኞችና ሰሞነኛ አባባሎችን እየደጋገመ፣ ችግሮች ባይጋረጡባት ኖሮ ኢትዮጵያ የዳቦ ቅርጫት በሆነች ነበር [ወይም በእንግሊዝኛ እንደ ተመለከተው “የብልጽግና ቀንድ” ትሆን ነበር] ይለናል። አገላለጹ ግልጽ ሆኖ ሳለ፣ የእንግሊዝኛ ቃላት ጣልቃ ማስገባት ለምን እንዳስፈለገ አልገባንም፤ በተለይ ምዕራፍ 6፣ ገጽ 89-90]። ይህን መጽሐፍ እንደ ሌሎች መጻሕፍት መገምገም አስቸጋሪ ሆኖ አግኝተነዋል። የመጽሐፉ አደረጃጀት በ“ራስ ማሻሻያ” መጻሕፍት መልክ ነው። አገራችን የዳቦ ቅርጫት እንዳትሆን የተገጠገጡባትን ኃይላት በመዘርዘር ላይ ከማተኮሩ የተነሣ ለዋነኛ ጉዳዮች እልባት መስጠት ተስኖታል። [ለምሳሌ፦ ስለ ጦርነት፣ ምን ዓይነት መንግሥታዊ አስተዳደር ምን አስተዋጽዖ እንደሚኖረው አላብራራም። ምዕራፍ 13 ይመልከቱ]። በመጨረሻ፣ “እንዲህ እንጂ እንዲህ መሆን የለበትም” የሚሉ ግብታዊ መፍትሔዎችን ሰጥቶናል። ለዚህም ማብራርያ መልስ መስጠት ይኖርበታል። ያልተጠየቀ አሳብና አባባል ሲቆይ መደበኛ ይሆናል። አልፎም፣ የአንድን የእምነት ክፍል መወከል ይጀምራል።

ደራሲ ደመወዝ እስካሁን ሦስት መጽሐፍት የጻፈ ሲሆን ለሕትመት ደግሞ አራት እንዳዘጋጀ ተመልክቷል። ለማንበብና ለመጻፍ ጥረቱና ትጋቱ ሊመሰገንና ሊበረታታ ይገባል። ከማበረታቻ መንገዶች አንዱ ደግሞ ለንባብ ባበቃቸው ላይ መወያየት ነው። ተጠያቂነት እንዳለ፣ በጥቃቅኑ ሳይቀር ጥንቃቄ አለማድረግ የሚያስከትለውን መዘዝ አንባቢና ደራሲ መገንዘብ  ይኖርባቸዋል። ስለዚሁ መጽሐፍ ቀጥሎ የተመለከቱትን አሳቦች እንመልከት፦

1.  መጽሐፉ ጅምላ ድምዳሜ ይታይበታል።

·         “ሞትን የምንፈራው ከሞት በኋላ ሕይወት እንዳለ ስለማናምን ነው?” [ገጽ 42]

·         ጃፓኖች ከሚያመልኩት አምላካቸው ዋነኛው ቡድሃ “ግቡና ሃሳቡ መሥራት ሳይሆን ተኝቶ መቀለብ ነው” ተብሏል [ገጽ 49]። አምላካቸው እንዲህ ከመሰለ እንዴት በሥልጣኔ ሊገሠግሡ ቻሉ?

·         “በፈሊጥ ካልገባህ በፍልጥ ይገባሃል” የሚለው አባባል ፍልጥ መጠቀም ለሚቀናቸው ድፍረት አይሰጥም? በአምላክ አምሳል የተፈጠረን ስብእና ረግጠው ለመግዛት የሚዳዳቸውን ክንድ ለማበርታት፣ ለሚረገጠው ተረግጦ መገዛት ልክ ነው ማለት አይመስልም?

2.  የማይነጻጸሩትን ያነጻጽራል። ኬንያና ሱዳን ቅኝ ተገዝተዋል፤ እኛ በአንጻሩ ቅኝ አልተገዛንም። በተማረ የሰው ኃይል ከኛ ቢበልጡ ለምን ይደንቃል? እንዴት ከኋላ ተነሥተው ቀደሙን ማለትስ ይቻላል? እኛ ሦስት ሺህ ዓመት ታሪክ እያለን፣ እስራኤል እንዴት በ57 ዓመት ውስጥ ቀደመችን ማለት የሕዝቦችን ታሪክ ሂደት አለማጤን አይደለም ወይ? [ሕዝበ እስራኤል በ1940 ዓ.ም. ከተበተኑበት ተሰባስበው እንደገና ተቋቋሙ]። እስራኤል አንድ ሕዝብ ነው፣ ሃይማኖቱ አንድ ነው፤ ቁጥሩ አናሳ ነው [ብዛቱ ዛሬ የኛዎቹን ፈላሻ ጨምሮ ወደ 6 ሚሊዮን ይጠጋል]። እንደ ገና አንሠራርታ እንድትቋቋም ያደረጉት በዓለም ዙሪያ ተበትነው የኖሩ ከሃብትና ከዕውቀት ዓይነት ሳይቀር ያካበቱት ዝርያዎቿ ናቸው። በዚህ ላይ የህግ የበላይነት የሚገዛበት፣ ብሔራዊ አንድነትና ዲሞክራሲያዊ ነጻነት የሠፈነበት ማህበረሰብ ነው። እኛም የሦስት ሺህ ዓመት ታሪክ አለን እንበል እንጂ ዛሬ በምንገኝበት ሁኔታ ውስጥ አልነበርንም። ይልቅ ውጭ የተበተነው የተማረው የአገራችን ሕዝብ ወደ አገሩ ተመልሶ ያለሥጋት መኖር ቢችል ምን ለውጥ ያስገኝ ይሆን? ማለት ያዋጣ ይሆናል።

3.  ውስብስቡን እንደ ቀላል ያያል፤ ለውስብስብ ጉዳይ ግልብ የሆነ መፍትሔ ያቀርባል [ቁ.6ን በተጨማሪ ይመልከቱ]። “ተባብረን እንሥራ” ማለት መልካም ነው፤ ተባብረን እንዳንሠራ ያደረገንን ጠንቅቆ መለየትና ተባብረው የሚሠሩ ለምን ተባብረው ሊሠሩ እንደቻሉ ማገናዘብ ያሻል። “በግ ከተገዛ ቅርጫው ቢቀርስ” ጥሩ አባባል ነው። ሆኖም ቅርጫ ማህበራዊ ይዘት እንዳለው መዘንጋት የለብንም፤ ቅርጫ ጎረቤት ከጎረቤት እና ወዳጅ ከወዳጁ ጋር የሚተጋገዝበት ማህበራዊ እሴት የሚጋራበት ሥርዓት ነው። “ከልመና አስተሳሰብ እንውጣ” ማለት ቀላል ነው። አገራችን በተለይ ባለፉት ሃያ ዓመታት ከሠላሳ ቢሊዮን ዶላር በላይ እርዳታ ተደርጎላታል። [በደርግ ዘመን ሶሻሊስት መንግሥት ስለ ነበረና ይህንኑ መንግሥት ለመጣል ከነበራቸው ዓላማ  የተነሳ ምዕራባውያን ለድርቅና ለረሃብ ከሚሆን ቁሳቁስ ያለፈ እርዳታ ለመስጠት እምብዛም ደንታ አላሳዩም ነበር።] ሆኖም፣ ደራሲው ከዚህ አኳያ “እርዳታ ሲለመድ የመሥራት ፍላጎት እየቀነሰ ይሄድና ይጠፋል …ልመና ጥገኛ ያደርጋል …ማንነትን ያሳጣል” ያለው እውነትነት አለው።

4.  በጎ ምኞትን ከሚታየው እውነታ አይለይም። አገርን መውደድ መልካም ነው። አገላለጻችን ይለያይ እንጂ ሁላችንም አገራችንን እንወዳለን። ለአገርና ለወገን በጎ መመኘትም እንደዚሁ መልካም ነው። ነገሩ ግን እንኳን በአገር ደረጃ በቤተሰብም ውስጥ ያለውን ማስማማት አስቸጋሪ ነው እኰ። ለአገራት ደግሞ ከሌሎች አገራት ጋር ያላቸውን ግንኙነት ማስማማት ቀርቶ ማቀራረብ እጅጉን ከባድ ነው። ከግለሰብ ጀምሮ እስከ አገራት የሚታየው ሁሉም ራሱን ለማስቀደም መጣሩና ያልታሰቡ ብዙ መሰናክሎች መኖራቸው ነው። እስቲ እነዚህን አባባሎች እንያቸው፦

ሀ. “ኢትዮጵያ የዳቦ ቅርጫት መሆኗ ቀርቶ የዳቦ ቅርጫ ውስጥ ገብታ ኖራለች። ከእንግዲህ ግን እንዲህ አይሆንም።” [ገጽ 11] ለዚህ ግብታዊ አባባል የታሪክ ማስረጃ አለ?

ለ. “ያኔ [በደርግ ዘመን] በሁሉ ነገር የዓለም መጨረሻ የሆነችው ኢትዮጵያ የዓለም መጀመሪያ ትሆናለች ብዬ እገምታለሁ … በዓለም ላይ ያለን የድህነት ታሪክና መታወቂያችንም ተረት ሆኖ ይቀራል” [ገጽ 11-12]። በደርግ ዘመን ኢትዮጵያ “በሁሉ ነገር የዓለም መጨረሻ ነበረች?”

5.  ደራሲው በመገናኛ ብዙኃን የሚሰማውን የሚያስተጋባ ይመስላል። ወይም ነገሮችን ለማጣራት ካለመፈለግ የመነጨ ሊሆን ይችላል። በደርግ ዘመን “ይውደም፣ ይውደም” “ወደ ፊት” “እናት አገር ወይም ሞት” “እጥፍ ድርብ እናመርታለን” የመሳሰሉ ቃላት እንደ ነበሩ ሁሉ ማለት ነው። ደራሲው፣ ተቀማጭነታቸው ውጭ አገር የሆነ ዜጎች፣ አገር ቤት ኢንቬስት ያድርጉ ይላል [ለምንድነው ጉትጎታ ያስፈለገው ብሎ አይጠይቅም]። ዓባይን ለአገር ጥቅም እናውል፤ ድህነትን እናጠፋለን ይላል። ድህነትን ማጥፋትማ የዓለም ባንክ ከሃምሳ ዓመት በፊት መፈክር አንግቦ ተነሥቶ ነበር፤ በዓለም ዙሪያ ዛሬ የሚታየው ድህነት ግን ያኔ ከነበረው አልተሻለም። ወደ እናት አገራችሁ ኑና አብረን እንሥራ፣ ይላል። በምድር ዙሪያ የተበተነው ዜጋ እውን ወደ አገሩ መመለስ ጠልቶ ነው? ለምንድነው ከደርግ ዘመን ይልቅ ሕዝቡ አገሩን ጥሎ ለመሄድ የሚፈልገው? ለምንድነው በሲና እና በሊብያ ምድረ በዳዎች የሚቅበዘበዘው?ወደ የመን ለመሻገር ማዕበሉ ላይና ታች የሚያዳፋውና የሚበላው? በአፄ ኃይለሥላሴ ዘመን የወጣው እንዳለ ተመልሶ አገር የሚገባ የነበረው ለምን ነበር? ታሪክ አለማገናዘብ የደራሲ ደመወዝ መጽሐፍ ዋነኛ ድክመት ነው። ለምሳሌ፦ ደርግ፣ “እናት አገር ወይም ሞት” ወይም “የምርት ዘመቻ ግቡን ይመታል” ወይም “ከጓድ ሊቀመንበር ጋር ወደ ፊት” “እናት አገራችንን እንዲህና እንዲህ እናደርጋታለን” የመሳሰሉትን ወና መፈክሮች ማስታወስ ለመጽሐፉ ጥንካሬ በሰጠው ነበር። በሌላ አነጋገር፣ መንግሥታት ሁሉ የሕዝብ ቀልብ ለመሳብ የሚቀይሱት መርሆ ይመሳሰላል ለማለት ነው።

6.  እውነታን መካድ አይቻልም። ከእምነት ውጭ ያሉ ይደንሳሉ፤ ይሰክራሉ። አማንያንም ወሬ ያወራሉ፤ ይነታረካሉ። ድህነት በሰው ታሪክ ውስጥ የጠፋበት ዘመን የለም። የማይገኝበትም ማህበረሰብ የለም። ዓለምና ምኞቱ ክርስቶስ መጥቶ እስኪሽራቸው ድረስ ይኖራሉ። የኃጢአት ጠባሳ ጌታ እርሱም ክርስቶስ መጥቶ ሁሉን አዲስ እስከሚያደርግ ድረስ ውጤታቸው አይወገድም። ህመም፣ ለቅሶ፣ ጦርነት፣ ረሃብ፣ ሞት ወዘተ ይቀጥላሉ። በክርስቶስ የሚያምኑም በዓለም ናቸውና መከራ አለባቸው። ልዩነቱ በክርስቶስ ላመኑት የዘላለም ተስፋ አላቸው፤ በደህንነት ይኖራሉ፣ ጸጋ አለላቸው፣ ዓለም የማይሰጠውን ሰላም አላቸው።

7.  አባባሎች ትውልድ ሠፈራቸውን ለቀው ጥገኛ በሆኑበት አገር ቀድሞ ከነበራቸው ውጭ ያልታሰበ ትርጉም ሊቀዳጁ ይችላሉ። ለምሳሌ፦ “በአንድ አህያ ከሚመሩ መቶ አንበሶች ይልቅ፣ በአንድ አንበሳ የሚመሩ መቶ አህዮች ያስፈሩኛል” የሚል አባባል ተመልክቷል [ገጽ 159]። ይህን መሰል አባባል ደራሲው ከራሱ ያመንጫቸው ወይም ከእንግሊዝኛው ይተርጉማቸው አልገለጸም። “የተወረወረበትን ድንጋይ ቤት ይሠራበታል” የሚለው ለምሳሌ በእንግሊዝኛ የተለመደ አባባል ነው። “አገርስ የጋራ ነው፣ ድህነት የግል ነው” የሚለው አባባል “አገር የጋራ ነው ሃይማኖት የግል ነው” ከሚለው ጋር ይመሳሰላል። እውን ግን ደራሲው እንዳለው ድህነት የግል ነው? እንኳንስ ድህነት ሃይማኖትም እንኳ በመሠረቱ የግል አይደለም። የሚጋራ ከሌለ ሃይማኖት ለዛና ሥርዓት አይኖረውም። ከሁሉ አስቀድሞ ሰው ማህበራዊ ፍጥረት መሆኑ ሊዘነጋ አይገባም።

መደምደሚያ፦

በቀላል አማርኛ መጻፉ፣ በየመጽሐፉ ምዕራፎች መካከል እና መደምደሚያ ላይ የተመለከቱት ጥቅሶችና ማጠቃለያ አሳቦች መጽሐፉን ተነባቢ አድርጎታል። አንዳንዶቹም አባባሎች አንባቢውን ከማሳሰብ አልፈው ወደ ተግባር እንዲሸጋገር ሳያመካኝ እንዲታትር ይጋብዛሉ። ለምሳሌ፦ “ታዲያ አሁን እኔ ብሞት ምን ተብሎ ነው የሚጻፍልኝ?” [ገጽ 37] በሌላ አንጻር፣ በኦርቶዶክስ እና በወንጌል አማንያን ዘንድ ስለ ሥራ ያለውን የተዛባ አመለካከት ገልጾ ሲያበቃ፣ የእስልምና ተከታዮችንና ከዚህ ሁሉ ውጭ ያሉትን በጥናቱ ውስጥ አላካተተም።

ሥራ ጥሪ ነው፤ ሰው በእግዚአብሔር አምሳል ተፈጥሯል፤ የተፈጠረው እንደ ፈጣሪው እንዲፈጥር፣ እንዲያበጃጅ፣ እንዲሠራ ነው፤ እያለ በአውሮጳውያን ዘንድ ስለ ሥራ ያለውን ነገረ-መለኮታዊ መረዳት ይጠቅሳል። በእኛም አገር በየገዳማቱ “ጸሎትና ሥራ” ተጣምረው መገኘታቸውን አልጠቀሰም። ደራሲ ደመወዝ በመጽሐፉ ውስጥ እንዳሳሰበን የራሳችንን ለይተን አለማወቅ ጉዳት ነው። የራሳቸውን ቀለም አቅልመው ብራና ላይ ቅዱሳት መጻሕፍትን ማዘጋጀታቸው፣ ገዳማትና አድባራት በዛፍ አጠድና ለመብል በሚሆኑ ተክሎች መሞላታቸው፣ ሕይወታቸው አንድ ወጥ እንጂ፣ ይህ መንፈሳዊ፣ይህ ሥጋዊ አለመባሉ፣ ሥራ የአምልኮ አንድ ገጽታ መሆኑ፣ ሁለንተናቸው እግዚአብሔርን ለማገልገል መሰጠቱ ዛሬ ለሚናፈሰው ግለኛ ክርስትና እርምት ይሰጣል ብለን እንገምታለን። አገር-በቀል የሆኑ በጎ የሥራ ባህሎችን መጥቀሱ፣ ለዚህም መሠረቱ ከቤት እንደሚጀምር፣ በተለይም የእናቶቻችንን ጥረት ማመስገኑ ጥሩ ትዝብት ነው [ገጽ 13]።

የ66ቱ አብዮት በፈነዳ ማግሥት፣ ሃይማኖተኞች ሥራ አይሠሩም፤ ሃይማኖት ሥራ ፈት ያደርጋል ይባል ስለ ነበረ ቤተክርስቲያን ስለ ሥራ አበክራ ትምህርት ለመስጠት ተገድዳ ነበር። በአብዮቱ መጀመሪያ ላይ [ላብ አደሩን] ወዛደሩን ለማንገሥ ሲባል “ሥራ” ማለት በእጅ የሚሠራው ነው ተብሎ ነበር። የአእምሮ ሥራ ሥራ እንዳልሆነ ይቆጠር ነበር። ኋላ ደግሞ ካድሬው ሲፈለፈል አእምሮአዊ “ርዕዮተ ዓለም” ወይም “ቲዎሪ” ተራውን ንጉሥ ሆነ። አንዳንድ ክርስቲያኖች ሠራተኛነታቸውን ለማስመስከር ሲሉ ከእምነት እስከ መፈናቀል ደርሰዋል። ዛሬም ሥራ አጥነት ቢወገድ ሥራ በመጥላት ሳይሆን ሥራ በማጣት የቤተክርስቲያን ደጅ ሲያጣብብ የኖረው ጥሎ እንዳይፈረጥጥ ያሠጋል። ወቅቱ ዓለማዊነት ቤተክርስቲያን ውስጥ ተደላድሎ የሚታይበት ወቅት፣ የቤተክርስቲያንን ሥልጣን የሚቀናቀኑ ተጠሪነት የጎደላቸው ግለኛ “ሚኒስትሪዎች” የበዙበትም ዘመን በመሆኑ በዓለም ውስጥ ያለው ሁኔታ ሲመቻች የባሰ ችግር መከሰቱ የማይቀር ነው። ሚዛን መጠበቅ አስፈላጊ ነው። “ሥራ ሥራ፣ ትምህርት ትምህርት” ማለት መልካም ቢመስልም አክርረን ከያዝነው ወጥመድ ሊሆን ይችላል።

ፋሺስት ጣልያን የፈጃቸው ምሑራንና የሕዝብ መሪዎች፣ ደርግና ኢሕአዲግ የዜጎችን ተሳትፎ በማጥበባቸው አገሪቱን ሊያገለግሉ ሲገባና ሲችሉ በእስር፣ በስደት የሚገኙ ባላስፈላጊ ጦርነቶች የረገፈው ግብረ ኃይል ያደረሰው ቀውስ በዚህ ጽሑፍ ሊታከል ይገባል። በአገር ውስጥ ሆነ ከአገር ውጭ በቤተክርስቲያን የሥራን ክቡርነት ማስተማር አስፈላጊ ብቻ ሳይሆን ግዴታም ጭምር ነው። ደግነቱ በውጭው አገር ሳይሠሩ፣ የሚሠሩትንም ሳያማርጡ መታገል ውዴታ አይሆንም። አገር ቤት በሥራ ንቀት ያሞላቅቅ ይሆናል። ውጭ አገር ግን ሞዛዛነት ደህና ሰንብች ነው!

“ሥራ ሥራ” ብዙ ውይይት የሚያሻው መጽሐፍ ነው። ደራሲ ደመወዝ ይህን አሳሳቢና ጠቃሚ ጉዳይ ማቅረቡ ሊያስመሰግነው ይገባል። በሚቀጥለው ሕትመት እነዚህን በከፊሉ ያነሳናቸውን ነጥቦች ያብራራል ብለን እንገምታለን፤ ወይም በሌላ ጽሑፍ ላይ ጥንቃቄ በተሞላበት ስልት ጥናቱን ያካሄዳል ብለን ተስፋ እናደርጋለን። በተረፈ እግዚአብሔር ምድራችንን እና ሕዝቦቿን ይባርክ። ሕዝብ የሚያከብሩ፣ በጉቦ የማይደለሉ፣ ፍትህና ሰላም የሚወዱ፣ ርኅራኄና ማስተዋል ያላቸውን መሪዎች አይንሳን።

በመጨረሻም፣ ዘጠኝ የተለያዩ አብያተክርስቲያናት መሪዎች [ሁሉም ወንዶች] ለደራሲው ትረካ ድጋፍ ከመስጠት አልፈው አንባቢውን በዚህ አሳብ ለማበረታታት አስተያየት ሠንዝረዋል። በዚሁ በአገር አቀፍ ምርጫ ሰሞን የአብያተክርስቲያናት መሪዎችን፦ “ኢትዮጵያ በሚቀጥሉት ዓመታት ምን ትመስላለች?” “እግዚአብሔር ስለ ኢትዮጵያ ምን ይላል?” “የእግዚአብሔር ሀሳብ ለኢትዮጵያ በአገልጋዮቹ አንደበት”፤ የሚሉ ጥያቄዎችን ያካተተ ቃለ-መጠይቅ እና ኢትዮጵያ በልማት መገስገሷና ብሩህ ዘመን እንደሚጠብቃት የሚገልጽ ቪዲዮ በ”ሳክርድ ኢንተርናሽናል ሚኒስትሪ” ተዘጋጅቶ በወንጌል ዶት ኮም በኩል ተበትኗል። ከአስተያየቶቹ መካከል የሚከተሉት በጎ ግን እውነታን ያላገናዘቡ መልሶች ይገኙባቸዋል፦

  • መንፈሳዊ በረከት ብቻ ሳይሆን…ምድራዊ፣ ማቴሪያል በረከት፣ የዝናብ በረከት፣ የፖለቲካ በረከት
  • ብዙ ማእድናት አሉን፤ እግዚአብሔርን የሚፈሩ ሰዎች እስከሚነሱ ድረስ እግዚአብሔር ጠብቋቸዋል
  • በሠላሳ ዓመት ውስጥ ኢትዮጵያ የዛሬዋን ጃፓንን ትሆናለች

የደራሲ ደመወዝ መጽሐፍና የወንጌላውያን አብያተክርስቲያናት መሪዎች የቪዲዮ ምልልሶች መቀናበር በአጋጣሚ ነው ወይስ ታቅዶ ነው? በጎ ምኞት ጉዳት የለበትም ቢባልም፣ ቤተክርስቲያን ዘላለማዊውን የፍትህ ወንጌል የመስበክ ሥልጣኗን እንዳትቀማ ሰሞነኛ ጉዳዮችን ከማስተጋባት መቆጠብ ይኖርባታል፤ ከወንጌል ንጽህና ጋር በማይጣጣም አኳኋን ተመሳስላ መኖር አይቻላትምና። የቤተክርስቲያን ራስ ክርስቶስ እንጂ ሰው ሊሆን አይችልም። የሥልጣን ሁሉ ምንጭ የሆነው ኃያል አምላክ በሥልጣን ላይ ለጊዜው ላስቀመጣቸው ልትጸልይና የወንጌልን እውነት ልታሳውቃቸው ቤተክርስቲያን ተጠርታለች። ያም ፍትህና ሰላም እንዲሰፍን ነው፤ ወንጌል እንዲሮጥ፣ ለሰዎች ደህንነት እንዲሆን ነው። በየትኛውም ዘመን መንግሥታት ቤተክርስቲያንን ለዓላማቸው ለማሠለፍ ያልሞከሩበት ጊዜ የለም። አልገዛ ያለውን ያሳድዳሉ፤ ወይም በማግባባት ያንኑ ያሰቡትን ዕቅዳቸውን ያስፈጽማሉ። ቁም ነገሩ የዘመኑን መንፈስ መለየት መቻሉ ላይ ነው። ለዚህም የሚበቃ የክርስቶስ ጸጋ አለ።

 

Read 565535 times Last modified on Thursday, 17 November 2011 21:24

100313 comments

  • Comment Link Francis Mennecke Sunday, 14 September 2025 20:25 posted by Francis Mennecke

    Hi, i think that i saw you visited my web site so i came to “return the favor”.I'm attempting to find things to enhance my site!I suppose its ok to use some of your ideas!!

  • Comment Link Diplomi_oskn Sunday, 14 September 2025 19:50 posted by Diplomi_oskn

    Мы можем предложить документы учебных заведений, которые расположены на территории всей России. Купить диплом о высшем образовании:
    купить аттестат 11 классе с проводкой

  • Comment Link Dune Buggy Dubai Sunday, 14 September 2025 19:40 posted by Dune Buggy Dubai

    Nice post. I was checking constantly this blog and I'm impressed! Very useful info particularly the last part :) I care for such information much. I was seeking this certain information for a very long time. Thank you and best of luck.

  • Comment Link Diplomi_rjkt Sunday, 14 September 2025 19:05 posted by Diplomi_rjkt

    можно ли купить диплом о среднем образовании можно ли купить диплом о среднем образовании .

  • Comment Link Philipinven Sunday, 14 September 2025 18:13 posted by Philipinven

    Добрый день!
    Кухня по-мужски: организация пространства без женских заморочек. лайфхак для кухни своими руками Практические советы от парня, который сам через все прошел.
    По ссылке: - https://tvoya-sila-vnutri.ru/lajfhaki-dlya-kuhni/
    лайфхак для кухни бери и делай

    Удачи!

  • Comment Link Janis Plasky Sunday, 14 September 2025 18:09 posted by Janis Plasky

    Fantastic goods from you, man. I've understand your stuff previous to and you're just too magnificent. I really like what you've acquired here, certainly like what you are stating and the way in which you say it. You make it enjoyable and you still take care of to keep it smart. I can not wait to read much more from you. This is actually a tremendous site.

  • Comment Link Michaelalugs Sunday, 14 September 2025 17:59 posted by Michaelalugs

    Greetings!

    We are Hiso Nuru Massage, a newly opened establishment in the heart of Bangkok, dedicated to providing a memorable massage experience.

    Even though we just recently opened, we've been humbled by the warm reception from our customers who recommended us to post here. So here we are, introducing ourselves a bit more formally to the brothers here and hoping to learn from the best.

    What makes us different?

    Expertly Trained Masseuses – Our ladies are trained by some of the most experienced Nuru instructors in Bangkok, ensuring world-class technique and sensuality.

    Spacious, Luxury Rooms – Enjoy some of the largest and best-maintained rooms in Bangkok.

    Real Photos, Real Experience – What you see is exactly what you get. No Photoshop, no rushing, and no upselling. Ever.

    All-Inclusive Packages– Every session includes a sensual Nuru massage with erotic shower massage starting from sukebe chair, full-service sex with condom, blowjob without condom, 69, footjob, and rimming.

    All the best,
    Hiso Nuru Massage

    Website: http://www.hisomassage.com Nuru Massage
    Address:
    Hiso Nuru Massage
    245 Soi Sukhumvit 31
    Khlong Toei Nuea, Watthana, Bangkok 1011


    Get in Touch
    Website: http://www.hisomassage.com

    Local: 096-193-1331
    International: +66 96-193-1331
    WhatsApp: +66 063-268-3938

    Wechat ID: hisomassage
    Line: @hisomassage
    Telegram: @hisomassage

    ?? Brothers, Your Feedback Matters!
    If you've visited us, share your thoughts here - honestly.
    And if you haven't yet… maybe it's time to see what the buzz is about. ??

  • Comment Link RandyNag Sunday, 14 September 2025 17:58 posted by RandyNag

    Как сам!
    Сельская ипотека под 3%: мечта или реальность в 2025 году. [url=https://kredit-bez-slov.ru/selskaya-ipoteka-2025/]сельская ипотека 2025 сбербанк[/url] Кто может получить льготный кредит и какие есть подводные камни
    Переходи: - https://kredit-bez-slov.ru/selskaya-ipoteka-2025/
    сельская ипотека 2025 россельхозбанк
    сельская ипотека 2025 новости

    Будь здоров!

  • Comment Link Diplomi_xkEi Sunday, 14 September 2025 17:31 posted by Diplomi_xkEi

    купить диплом о высшем образовании с занесением в реестр в москве купить диплом о высшем образовании с занесением в реестр в москве .

  • Comment Link Michaelalugs Sunday, 14 September 2025 17:21 posted by Michaelalugs

    Greetings!

    We are Hiso Nuru Massage, a newly opened establishment in the heart of Bangkok, dedicated to providing a memorable massage experience.

    Even though we just recently opened, we've been humbled by the warm reception from our customers who recommended us to post here. So here we are, introducing ourselves a bit more formally to the brothers here and hoping to learn from the best.

    What makes us different?

    Expertly Trained Masseuses – Our ladies are trained by some of the most experienced Nuru instructors in Bangkok, ensuring world-class technique and sensuality.

    Spacious, Luxury Rooms – Enjoy some of the largest and best-maintained rooms in Bangkok.

    Real Photos, Real Experience – What you see is exactly what you get. No Photoshop, no rushing, and no upselling. Ever.

    All-Inclusive Packages– Every session includes a sensual Nuru massage with erotic shower massage starting from sukebe chair, full-service sex with condom, blowjob without condom, 69, footjob, and rimming.

    All the best,
    Hiso Nuru Massage

    Website: http://www.hisomassage.com Nuru Massage
    Address:
    Hiso Nuru Massage
    245 Soi Sukhumvit 31
    Khlong Toei Nuea, Watthana, Bangkok 1011


    Get in Touch
    Website: http://www.hisomassage.com

    Local: 096-193-1331
    International: +66 96-193-1331
    WhatsApp: +66 063-268-3938

    Wechat ID: hisomassage
    Line: @hisomassage
    Telegram: @hisomassage

    ?? Brothers, Your Feedback Matters!
    If you've visited us, share your thoughts here - honestly.
    And if you haven't yet… maybe it's time to see what the buzz is about. ??

Leave a comment

Make sure you enter all the required information, indicated by an asterisk (*). HTML code is not allowed.